"የጎርፍ አደጋ የደረሰበትን የሜልበርን ደብረ ሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በፀሎት እናስባለን" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros.jpg

Abune Petros. Credit: SBS Amharic

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ፣ በሰሜን አሜሪካና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ፤ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሳሉ አገልግሎትና አስተምህሮት ላበረከቱበትና ከሰሞኑ የጎርፍ አደጋ ስለገጠመው የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ምዕመናንና አስተዳዳሪዎች የማፅናኛ ቃል ይለግሳሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች
  • የጎርፍ አደጋ
  • የቅዱስ ሲኖዶስ ፀሎትና አስተዋፅዖ
  • የትብብር ጥሪ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service