Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የጎርፍ አደጋ የደረሰበትን የሜልበርን ደብረ ሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በፀሎት እናስባለን" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros.jpg
Abune Petros. Credit: SBS Amharic

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ፣ በሰሜን አሜሪካና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ፤ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሳሉ አገልግሎትና አስተምህሮት ላበረከቱበትና ከሰሞኑ የጎርፍ አደጋ ስለገጠመው የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ምዕመናንና አስተዳዳሪዎች የማፅናኛ ቃል ይለግሳሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያስተላልፋሉ።


Published

By Martha Tsegaw

Source: SBS



Share this with family and friends


ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ፣ በሰሜን አሜሪካና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ፤ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሳሉ አገልግሎትና አስተምህሮት ላበረከቱበትና ከሰሞኑ የጎርፍ አደጋ ስለገጠመው የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ምዕመናንና አስተዳዳሪዎች የማፅናኛ ቃል ይለግሳሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች

  • የጎርፍ አደጋ
  • የቅዱስ ሲኖዶስ ፀሎትና አስተዋፅዖ
  • የትብብር ጥሪ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now