"የጎርፍ አደጋ የደረሰበትን የሜልበርን ደብረ ሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በፀሎት እናስባለን" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros.jpg

Abune Petros. Credit: SBS Amharic

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ፣ በሰሜን አሜሪካና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ፤ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሳሉ አገልግሎትና አስተምህሮት ላበረከቱበትና ከሰሞኑ የጎርፍ አደጋ ስለገጠመው የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ምዕመናንና አስተዳዳሪዎች የማፅናኛ ቃል ይለግሳሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች
  • የጎርፍ አደጋ
  • የቅዱስ ሲኖዶስ ፀሎትና አስተዋፅዖ
  • የትብብር ጥሪ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now