"የጎርፍ አደጋ የደረሰበትን የሜልበርን ደብረ ሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በፀሎት እናስባለን" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ15:57Abune Petros. Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ፣ በሰሜን አሜሪካና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ፤ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሳሉ አገልግሎትና አስተምህሮት ላበረከቱበትና ከሰሞኑ የጎርፍ አደጋ ስለገጠመው የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ምዕመናንና አስተዳዳሪዎች የማፅናኛ ቃል ይለግሳሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያስተላልፋሉ።አንኳሮችየጎርፍ አደጋየቅዱስ ሲኖዶስ ፀሎትና አስተዋፅዖየትብብር ጥሪShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ