"የተግባረ አልህቆት ስልጠና ሰዎች ከክሽፈታቸውና ስኬቶቻቸው ሌሎችን እንዲያስተምሩ ማስቻል ነው" አዲስ ዓለም ፀጋዬ21:02Addis Alem Tsegaye (L), and Temesgen Negash (R). Source: T.Negash and AA.Tኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬና አቶ ተመስገን ነጋሽ - አውስትራሊያ አቀፍ የተግባረ አልህቆት (mentorship) ስልጠና አስተባባሪዎች፤ ከኦገስት 12 - 27 / ነሐሴ 6 - 21 ለማካሔድ ስላሰቡት ወንዶች ተኮር የተግባረ አልህቆት ስልጠና አካሔድና ፋይዳዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የተግባረ አልህቆት ስልጠና ሂደትየማኅበረሰብ ባለሙያዎችን ለተግባረ አልህቆት መጠቀምስልጠናና ግብርShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ