"የተግባረ አልህቆት ስልጠና ሰዎች ከክሽፈታቸውና ስኬቶቻቸው ሌሎችን እንዲያስተምሩ ማስቻል ነው" አዲስ ዓለም ፀጋዬ21:02Addis Alem Tsegaye (L), and Temesgen Negash (R). Source: T.Negash and AA.Tኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬና አቶ ተመስገን ነጋሽ - አውስትራሊያ አቀፍ የተግባረ አልህቆት (mentorship) ስልጠና አስተባባሪዎች፤ ከኦገስት 12 - 27 / ነሐሴ 6 - 21 ለማካሔድ ስላሰቡት ወንዶች ተኮር የተግባረ አልህቆት ስልጠና አካሔድና ፋይዳዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የተግባረ አልህቆት ስልጠና ሂደትየማኅበረሰብ ባለሙያዎችን ለተግባረ አልህቆት መጠቀምስልጠናና ግብርShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food