"የተግባረ አልህቆት ስልጠና ሰውን በሰውነቱ ለመርዳት ላሰቡ ሁሉ የተዘጋጀ ነው" አቶ ተመስገን ነጋሽ12:57Temesgen Negash (L), and Addisalem Tsegaye (R). Source: T.Negash and AA.Tኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.3MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬና አቶ ተመስገን ነጋሽ - አውስትራሊያ አቀፍ የተግባረ አልህቆት (mentorship) ስልጠና አስተባባሪዎች፤ ከኦገስት 12 - 27 / ነሐሴ 6 - 21 ለማካሔድ ስላሰቡት ወንዶች ተኮር የተግባረ አልህቆት ስልጠና አካሔድና ፋይዳዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የተግባረ አልህቆት ምንነትና የስልጠና ተሳታፊዎችተግባረ አልህቆትና ፆታ ተኮር ፋይዳዎችማኅበራዊ ተረዳጂነትShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food