"የተግባረ አልህቆት ስልጠና ሰውን በሰውነቱ ለመርዳት ላሰቡ ሁሉ የተዘጋጀ ነው" አቶ ተመስገን ነጋሽ

Community

Temesgen Negash (L), and Addisalem Tsegaye (R). Source: T.Negash and AA.T

ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬና አቶ ተመስገን ነጋሽ - አውስትራሊያ አቀፍ የተግባረ አልህቆት (mentorship) ስልጠና አስተባባሪዎች፤ ከኦገስት 12 - 27 / ነሐሴ 6 - 21 ለማካሔድ ስላሰቡት ወንዶች ተኮር የተግባረ አልህቆት ስልጠና አካሔድና ፋይዳዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የተግባረ አልህቆት ምንነትና የስልጠና ተሳታፊዎች
  • ተግባረ አልህቆትና ፆታ ተኮር ፋይዳዎች
  • ማኅበራዊ ተረዳጂነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now