"ሽልማቱን ያበረከትነው ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በፅናት በመቆማቸው ነው" አቶ አፈወርቅ ተፈራ08:26Afewerk Tefera (R). Credit: A.Teferaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (5.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android "በተናጠል ከምንሰባበር፤ በአንድነት እንተባበር" በሚል ፅንሰ ሃሳብ የተመሠረተው በጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ ሰብሳቢ አቶ አፈወርቅ ተፈራ፤ በቅርቡ ድርጅታቸው ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ለሆነ አራት ኢትዮጵያውያን ስላበረከተው ሽልማት ፋይዳና የተሸላሚዎችን አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየመድረክ ምስረታና አስፈላጊነትየተሸላሚዎች አስተዋፅዖዎችና ምዘናአንድነትና ትብብርShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ