Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ሽልማቱን ያበረከትነው ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በፅናት በመቆማቸው ነው" አቶ አፈወርቅ ተፈራ

Germany Eth Com.jpg
Afewerk Tefera (R). Credit: A.Tefera

"በተናጠል ከምንሰባበር፤ በአንድነት እንተባበር" በሚል ፅንሰ ሃሳብ የተመሠረተው በጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ ሰብሳቢ አቶ አፈወርቅ ተፈራ፤ በቅርቡ ድርጅታቸው ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ለሆነ አራት ኢትዮጵያውያን ስላበረከተው ሽልማት ፋይዳና የተሸላሚዎችን አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


"በተናጠል ከምንሰባበር፤ በአንድነት እንተባበር" በሚል ፅንሰ ሃሳብ የተመሠረተው በጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ ሰብሳቢ አቶ አፈወርቅ ተፈራ፤ በቅርቡ ድርጅታቸው ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ለሆነ አራት ኢትዮጵያውያን ስላበረከተው ሽልማት ፋይዳና የተሸላሚዎችን አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • የመድረክ ምስረታና አስፈላጊነት
  • የተሸላሚዎች አስተዋፅዖዎችና ምዘና
  • አንድነትና ትብብር

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now