"ሽልማቱን ያበረከትነው ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በፅናት በመቆማቸው ነው" አቶ አፈወርቅ ተፈራ

Germany Eth Com.jpg

Afewerk Tefera (R). Credit: A.Tefera

"በተናጠል ከምንሰባበር፤ በአንድነት እንተባበር" በሚል ፅንሰ ሃሳብ የተመሠረተው በጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ ሰብሳቢ አቶ አፈወርቅ ተፈራ፤ በቅርቡ ድርጅታቸው ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ለሆነ አራት ኢትዮጵያውያን ስላበረከተው ሽልማት ፋይዳና የተሸላሚዎችን አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የመድረክ ምስረታና አስፈላጊነት
  • የተሸላሚዎች አስተዋፅዖዎችና ምዘና
  • አንድነትና ትብብር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now