"ሽልማቱን ያበረከትነው ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በፅናት በመቆማቸው ነው" አቶ አፈወርቅ ተፈራ08:26Afewerk Tefera (R). Credit: A.Teferaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (5.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android "በተናጠል ከምንሰባበር፤ በአንድነት እንተባበር" በሚል ፅንሰ ሃሳብ የተመሠረተው በጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ ሰብሳቢ አቶ አፈወርቅ ተፈራ፤ በቅርቡ ድርጅታቸው ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ለሆነ አራት ኢትዮጵያውያን ስላበረከተው ሽልማት ፋይዳና የተሸላሚዎችን አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየመድረክ ምስረታና አስፈላጊነትየተሸላሚዎች አስተዋፅዖዎችና ምዘናአንድነትና ትብብርShareLatest podcast episodesከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራዋን ከዓርብ አንስታ በይፋ ትጀምራለችየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)