ምርጫ 2013“ቀዳሚ ትኩረታችን ሰብዓዊ መብቶችን የሚያስጠብቅ መንግሥት ለመመሥረትና በአስተሳሰቡ ነፃ የሆነ ኅብረተሰብ ለማፍራት ነው” - ኑር ፋቱሊ

Ahmed Mohamed Muhumed

Ahmed Mohamed Muhumed (Nuur Faatule). Source: Nuur Faatule

አቶ አሕመድ መሐመድ ሙሑመድ (ኑር ፋቱሊ) - የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ቢሮ ኃላፊ፤ ኦብነግ በዘንድሮው አገር አቀፍ ምርጫ ስላቀረባቸው ዕጩዎችና ይዞ ስለቀረባቸው የፖሊስ አማራጮች ይናገራሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን እንገንባ ጥሪ ያቀርባሉ።


አንኳሮች


 

  • አማራጭ ፖሊሲዎች
  • የጸጥታና ደህንነት አሳሳቢነት
  • የምርጫ ውጤትን ስለመቀበል

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service