ምርጫ 2013“ቀዳሚ ትኩረታችን ሰብዓዊ መብቶችን የሚያስጠብቅ መንግሥት ለመመሥረትና በአስተሳሰቡ ነፃ የሆነ ኅብረተሰብ ለማፍራት ነው” - ኑር ፋቱሊ09:15Ahmed Mohamed Muhumed (Nuur Faatule). Source: Nuur Faatuleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.22MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አሕመድ መሐመድ ሙሑመድ (ኑር ፋቱሊ) - የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ቢሮ ኃላፊ፤ ኦብነግ በዘንድሮው አገር አቀፍ ምርጫ ስላቀረባቸው ዕጩዎችና ይዞ ስለቀረባቸው የፖሊስ አማራጮች ይናገራሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን እንገንባ ጥሪ ያቀርባሉ።አንኳሮች አማራጭ ፖሊሲዎችየጸጥታና ደህንነት አሳሳቢነትየምርጫ ውጤትን ስለመቀበልShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ