አቶ አሕመድ መሐመድ ሙሑመድ (ኑር ፋቱሊ) - የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ቢሮ ኃላፊ፤ ኦብነግ በዘንድሮው አገር አቀፍ ምርጫ ስላቀረባቸው ዕጩዎችና ይዞ ስለቀረባቸው የፖሊስ አማራጮች ይናገራሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን እንገንባ ጥሪ ያቀርባሉ።
አንኳሮች
- አማራጭ ፖሊሲዎች
- የጸጥታና ደህንነት አሳሳቢነት
- የምርጫ ውጤትን ስለመቀበል
Share






