“በሕይወት እስካለሁ ከሙያ ሥራዎቼ ፍጹም አልርቅም” - ዓለም ፀሐይ ወዳጆ21:24Artist's impression of Taytu Cultural and Educational Center (L) and Alemtsehay Wodajo (R) Source: AT. Wodajoኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (25.54MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የጣይቱ የኪነ ጥበብና ባሕል መሥራችና መሪ አርቲስት ዓለም ፀሐይ ወዳጆ - በዩናይትድ ስቴትስ ስለተመሠረተውና ኢትዮጵያ ውስጥ ለአዲስ ግንባታ ስለተወጠነው ማዕከል እንቅስቃሴ ትናገራለች።አንኳሮች የጥበብ ማዕከል ግንባታና ገቢ ስብስብ ዕቅዶችየኪነ ጥበብ ሙያ በኢትዮጵያአሜሪካና ኢትዮጵያShareLatest podcast episodesመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁ