“የኢሕአፓ አቅጣጫ የችግር አካል ሳይሆን፤ የመፍትሔ አካል በመሆን መሳተፍ ነው።” - አልማው ፈንታ

Interview with Almaw Fenta

Almaw Fenta Source: Courtesy of AF

አቶ አልማው ፈንታ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ምክር ቤት አባል፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ አገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ስላወጣው መግለጫና ኢሕአፓ ከስደት ወደ አገር ቤት ከተመለሰ በኋላ እያከናወናቸው ስላሉት ዋነኛ እንቅስቃሴዎቹ ያስረዳሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now