"የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 12 ሺህ ዜጎቻቸውና ከ300 በላይ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚቆዩና ጠንክረው እንደሚቀጥሉ ነግረውናል" ዲና ሙፍቲ12:33Ambassador Dina Mufti, Ethiopian Foreign Ministry spokesperson. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.63MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አምባሳደር ዲና ሙፍቲ - የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ የሰሞኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ዓላማና የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት ደረጃን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የቻይና ውጭ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጉዞ ተልዕኮየቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት ደረጃየኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ የወቅቱ ግንኙነት ሂደትShareLatest podcast episodesአውስትራሊያን አክሎ 42 ሀገራት በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ሂደት ባለበት መቆሙና የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ለተመድ አስታወቁ"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም