"የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 12 ሺህ ዜጎቻቸውና ከ300 በላይ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚቆዩና ጠንክረው እንደሚቀጥሉ ነግረውናል" ዲና ሙፍቲ12:33Ambassador Dina Mufti, Ethiopian Foreign Ministry spokesperson. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.63MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አምባሳደር ዲና ሙፍቲ - የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ የሰሞኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ዓላማና የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት ደረጃን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የቻይና ውጭ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጉዞ ተልዕኮየቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት ደረጃየኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ የወቅቱ ግንኙነት ሂደትShareLatest podcast episodesየሰላም ምሕንድስና፤ ደስታና ዕንባን ያቀላቀለው የእሥራኤል ታጋቾችና የፍልስጥኤም እሥረኞች ለቀቃ በመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ጎሕ ቅደት ተመሰለኢሰመኮ በተለያዩ ክልሎች በመንግሥትና ታጣቂ ኃይሎች እርምጃዎች የተነሳ የሰዎች የመዘዋወር ነፃነት አደጋ ላይ መውደቁን አመለከተ"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራው