"የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 12 ሺህ ዜጎቻቸውና ከ300 በላይ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚቆዩና ጠንክረው እንደሚቀጥሉ ነግረውናል" ዲና ሙፍቲ

Ambassador Dina Mufti, Ethiopian Foreign Ministry spokesperson.

Ambassador Dina Mufti, Ethiopian Foreign Ministry spokesperson. Source: Getty

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ - የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ የሰሞኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ዓላማና የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት ደረጃን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የቻይና ውጭ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጉዞ ተልዕኮ
  • የቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት ደረጃ
  • የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ የወቅቱ ግንኙነት ሂደት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now