"የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 12 ሺህ ዜጎቻቸውና ከ300 በላይ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚቆዩና ጠንክረው እንደሚቀጥሉ ነግረውናል" ዲና ሙፍቲ12:33Ambassador Dina Mufti, Ethiopian Foreign Ministry spokesperson. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.63MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አምባሳደር ዲና ሙፍቲ - የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ የሰሞኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ዓላማና የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት ደረጃን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የቻይና ውጭ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጉዞ ተልዕኮየቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት ደረጃየኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ የወቅቱ ግንኙነት ሂደትShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ