"የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 12 ሺህ ዜጎቻቸውና ከ300 በላይ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚቆዩና ጠንክረው እንደሚቀጥሉ ነግረውናል" ዲና ሙፍቲ12:33Ambassador Dina Mufti, Ethiopian Foreign Ministry spokesperson. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.63MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አምባሳደር ዲና ሙፍቲ - የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ የሰሞኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ዓላማና የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት ደረጃን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የቻይና ውጭ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጉዞ ተልዕኮየቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት ደረጃየኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ የወቅቱ ግንኙነት ሂደትShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት