“የሶማሊያ መንግሥት ከወደቀ የስደተኞችና ሽብርተኞች ወደ ኢትዮጵያ የመግባት፣የንግድ ግንኙነት መበላሸትና የኮትሮባንድ እንቅስቃሴዎች መስፋፋትን ሊፈጠር ይችላል” አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ

Politics

Ambassador Dr Asmamaw Kelemu. Source: A.Kelemu

የቀድሞው በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ - በሶማሊያ የፕሬዚዳንታዊ የሥራ ዘመን በሁለት ዓመታት መራዘም ሳቢያ በፕሬዚደንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ሽኩቻ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ ሊያስከትላቸው የሚችሉ መዘዞችን ነቅሰው ያመላክታሉ።


አንኳሮች


 

  • ፖለቲካዊ የስልጣን ሽኩቻና የጎሣ ፖለቲካ
  • ቀውስና የአልሽባብ አስጊ እንቅስቃሴዎች
  • የኢትዮጵያ ሚና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service