“የሶማሊያ መንግሥት ከወደቀ የስደተኞችና ሽብርተኞች ወደ ኢትዮጵያ የመግባት፣የንግድ ግንኙነት መበላሸትና የኮትሮባንድ እንቅስቃሴዎች መስፋፋትን ሊፈጠር ይችላል” አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ13:57Ambassador Dr Asmamaw Kelemu. Source: A.Kelemuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቀድሞው በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ - በሶማሊያ የፕሬዚዳንታዊ የሥራ ዘመን በሁለት ዓመታት መራዘም ሳቢያ በፕሬዚደንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ሽኩቻ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ ሊያስከትላቸው የሚችሉ መዘዞችን ነቅሰው ያመላክታሉ።አንኳሮች ፖለቲካዊ የስልጣን ሽኩቻና የጎሣ ፖለቲካቀውስና የአልሽባብ አስጊ እንቅስቃሴዎችየኢትዮጵያ ሚናShareLatest podcast episodesስንብት - ሩፋኤል ተሰማ"የቤት ግዢ ብድርን ከ10 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ መጨረስ ይቻላል" አቶ በፈቃዱ ወለሎሴናተር ማት ካናቫን የናሽናልስ ፓርቲ መሪ ሆነው ተመረጡአማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ የሰው ሠራሽ መረጃ ፍለጋ አገልግሎት ውስጥ ተካተቱ