“የሶማሊያ መንግሥት ከወደቀ የስደተኞችና ሽብርተኞች ወደ ኢትዮጵያ የመግባት፣የንግድ ግንኙነት መበላሸትና የኮትሮባንድ እንቅስቃሴዎች መስፋፋትን ሊፈጠር ይችላል” አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ13:57Ambassador Dr Asmamaw Kelemu. Source: A.Kelemuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቀድሞው በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ - በሶማሊያ የፕሬዚዳንታዊ የሥራ ዘመን በሁለት ዓመታት መራዘም ሳቢያ በፕሬዚደንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ሽኩቻ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ ሊያስከትላቸው የሚችሉ መዘዞችን ነቅሰው ያመላክታሉ።አንኳሮች ፖለቲካዊ የስልጣን ሽኩቻና የጎሣ ፖለቲካቀውስና የአልሽባብ አስጊ እንቅስቃሴዎችየኢትዮጵያ ሚናShareLatest podcast episodesበፐርዝ ከተማ በተካሔደው የወረራ ቀን የተቃውሞ ሠልፈኞች ላይ በቦምብ ውርወራ ተጠርጣሪ የሆነ ግለሰብ ላይ የሽብር ድርጊት ክስ ተመሠረተየፍልስጥኤም ድርጊት ቡድን ከእሥራኤል ፕሬዚደንት የአውስትራሊያ ጉብኝት ጋር ተያይዞ፤ ፖሊስ የጣለውን ግደባ አሌ በማለት ሲድኒ ውስጥ ሰላማዊ ሠልፍ ሊያካሂድ ነውጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ 'በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ችግር የፈጠረው የቀይ ባሕር ጥያቄ ሳይሆን፤ በትግራይ ጦርነት ወቅት የተጠነሰሰ እንጂ' ሲሉ አመላከቱየአውስትራሊያ ማዕከላዊ ባንክ የወለድ መጠን ጨመረ