“የሶማሊያ መንግሥት ከወደቀ የስደተኞችና ሽብርተኞች ወደ ኢትዮጵያ የመግባት፣የንግድ ግንኙነት መበላሸትና የኮትሮባንድ እንቅስቃሴዎች መስፋፋትን ሊፈጠር ይችላል” አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ

Politics

Ambassador Dr Asmamaw Kelemu. Source: A.Kelemu

የቀድሞው በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር አስማማው ቀለሙ - በሶማሊያ የፕሬዚዳንታዊ የሥራ ዘመን በሁለት ዓመታት መራዘም ሳቢያ በፕሬዚደንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ሽኩቻ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ ሊያስከትላቸው የሚችሉ መዘዞችን ነቅሰው ያመላክታሉ።


አንኳሮች


 

  • ፖለቲካዊ የስልጣን ሽኩቻና የጎሣ ፖለቲካ
  • ቀውስና የአልሽባብ አስጊ እንቅስቃሴዎች
  • የኢትዮጵያ ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now