“የሕዝቡን ሰላምና የኢትዮጵያን አንድነት ለአደጋ የሚያጋልጥ ችግር ሲኖር መንግሥት አስተማማኝና ብቃት ያለው እርምጃ ለመውሰድ የሚችልበት ሁኔታ ላይ ነው ያለው” አምባሳደር ሙክታር ከድር12:03Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: SBSኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.51MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢፌዴሪ ልዩ ልዑክና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በአገራዊ ምርጫ 2013 እና የኢትዮጵያ መንግሥትን የተናጠል ተኩስ ማቆም ዕወጃ ፋይዳዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የምርጫ 2013 ውጤትየአዲሱ መንግሥት ዋነኛ አገራዊ አጀንዳዎችየተናጠል ተኩስ ማቆምና መቀሌን ለቅቆ የመውጣት እርምጃ ShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ