“የሕዝቡን ሰላምና የኢትዮጵያን አንድነት ለአደጋ የሚያጋልጥ ችግር ሲኖር መንግሥት አስተማማኝና ብቃት ያለው እርምጃ ለመውሰድ የሚችልበት ሁኔታ ላይ ነው ያለው” አምባሳደር ሙክታር ከድር12:03Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: SBSኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.51MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢፌዴሪ ልዩ ልዑክና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በአገራዊ ምርጫ 2013 እና የኢትዮጵያ መንግሥትን የተናጠል ተኩስ ማቆም ዕወጃ ፋይዳዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የምርጫ 2013 ውጤትየአዲሱ መንግሥት ዋነኛ አገራዊ አጀንዳዎችየተናጠል ተኩስ ማቆምና መቀሌን ለቅቆ የመውጣት እርምጃ ShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች