ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢፌዴሪ ልዩ ልዑክና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በፖለቲካዊ መፍትሔ ፍለጋ፣ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብና የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶችን መቀነስ ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ለትግራይ ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሔ
- ዓለም አቀፍ የሎቢና ሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች
- የኢትዮጵያ መንግሥት ገፅታ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዓይኖች
- የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች
Share






