“የዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ከሰብዓዊነት አኳያ የሚፈተንበት ጊዜ ላይ ደርሷል” አምባሳደር ሙክታር ከድር17:12Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: M.Kedirኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.96MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢፌዴሪ ልዩ ልዑክና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በፖለቲካዊ መፍትሔ ፍለጋ፣ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብና የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶችን መቀነስ ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች ለትግራይ ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሔዓለም አቀፍ የሎቢና ሕዝብ ግንኙነት ሥራዎችየኢትዮጵያ መንግሥት ገፅታ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዓይኖችየኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች ShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች