Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“የዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ከሰብዓዊነት አኳያ የሚፈተንበት ጊዜ ላይ ደርሷል” አምባሳደር ሙክታር ከድር

Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia.

Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: M.Kedir

ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢፌዴሪ ልዩ ልዑክና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በፖለቲካዊ መፍትሔ ፍለጋ፣ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብና የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶችን መቀነስ ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢፌዴሪ ልዩ ልዑክና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በፖለቲካዊ መፍትሔ ፍለጋ፣ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብና የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶችን መቀነስ ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  •  ለትግራይ ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሔ
  • ዓለም አቀፍ የሎቢና ሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች
  • የኢትዮጵያ መንግሥት ገፅታ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዓይኖች
  • የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች
     

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now