በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ልዩ መልክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሰደር ሃደራ አበራ አድማሱ፤ ዳግም የተከፈተው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በአውስትራሊያ ነዋሪ ከሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያwን ጋር ግንኙነትን እንደምን ለማጠንከርና ለማኅበረሰቡ ቅልጡፍ አገልግሎቶችን ለመስጠት ተሰናድቶ እንዳለ ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ከአውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ጋር ግንኙነትን ማጠንከር
- ቅልጡፍ አገልግሎቶችን የማበርከት ስንዱነት
- ማኅበረሰባዊ መልዕክት
Share






