Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለውን የአገልግሎት ቅሬታ ለመፍታት፣ የሚነሱ ችግሮችን ለማድመጥና ምክሮችን ለመስማት ነው ተዘጋጅተን ያለነው" አምባሳደር ሃደራ አበራ

Ambassador Hadera Abera Admasu 2.jpg

Her Excellency Mrs Linda Hurley (L), His Excellency Ambassador Hadera Abera Admasu (C), and His Excellency David Hurley AC DSC, Govern General of the Commonwealth of Australia (R). Credit: Ethiopian Embassy in Canberra

በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ልዩ መልክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሰደር ሃደራ አበራ አድማሱ፤ ዳግም የተከፈተው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በአውስትራሊያ ነዋሪ ከሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያwን ጋር ግንኙነትን እንደምን ለማጠንከርና ለማኅበረሰቡ ቅልጡፍ አገልግሎቶችን ለመስጠት ተሰናድቶ እንዳለ ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ከአውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ጋር ግንኙነትን ማጠንከር
  • ቅልጡፍ አገልግሎቶችን የማበርከት ስንዱነት
  • ማኅበረሰባዊ መልዕክት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now