“ለኢትዮጵያውያን እንጀራ፤ ለኬንያውያውያን ኡጋሊ የማይፈጥር የውጭ ግንኙነትን የውጭ ግንኙነት ብሎ መውሰድ አይቻልም” - አምባሳደር መለስ ዓለም

Interview with Ambassador Meles Alem Pt 1

Uhuru Kenyatta, President of Kenya (L), and Meles Alem, Ethiopian Ambassador to Kenya (R) Source: Courtesy of ML

በኬንያ፣ ማላዊ፣ ሲሺየልስና ኮሞሮስ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም፤ ስለ ኢትዮጵያና ኬንያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ምሥረታ ጅማሮና በሁለቱ አገራት እያደገ ስለ መጣው የምጣኔ ሃብት ትስስሮሽ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now