“የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጉብኝት ዋነኛ ዓላማ፤ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገው የውጭ ጫና ፍትሐዊ አለመሆኑን ለማሳየት የተደረገ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

Diplomacy

Chinese State Councilor and Foreign Minister Wang Yi (L) and Ethiopian Deputy Prime Minister and Foreign Minister Demeke Mekonnen (R) in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Getty

ተሾመ ቶጋ - በቻይና የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ የቻይና ስቴት ካውንስለርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የወርሃ ዲሴምበር መጀመሪያ የኢትዮጵያ ጉብኝት ሁለት ዋነና ዓላማዎችን ያቀፉ መሆናቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • አዲስ አበባና ቤጂንግ
  • ሁሉን አቀፍ የኢትዮ-ቻይና ስትራቴጂያዊ ግንኙነት ደረጃ
  • የብድርና የቀጥታ የውጭ ሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now