“ኢትዮጵያ ከአንድ አገር ጋር ብቻ የተጣበቀ ግንኙነት አትፈልግም፤ ለብሔራዊ ጥቅማችን ከአሜሪካም ከቻይናም ጋር እየሠራን ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ16:53Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China. Source: T.Togaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (30.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ተሾመ ቶጋ - በቻይና የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ስለሚያራምደው የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ መርህና በዳካር-ሴኔጋል ስለተካሔደው የቻይና-አፍሪካ የሚኒስትሮች ትብብር መድረክ ፋይዳን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ - ኢትዮጵያ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ቻይናየቻይና-አፍሪካ ምጣኔ ሃብታዊ ትብብርየውጭ ፖሊሲShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት