“ኢትዮጵያ ከአንድ አገር ጋር ብቻ የተጣበቀ ግንኙነት አትፈልግም፤ ለብሔራዊ ጥቅማችን ከአሜሪካም ከቻይናም ጋር እየሠራን ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ16:53Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China. Source: T.Togaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (30.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ተሾመ ቶጋ - በቻይና የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ስለሚያራምደው የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ መርህና በዳካር-ሴኔጋል ስለተካሔደው የቻይና-አፍሪካ የሚኒስትሮች ትብብር መድረክ ፋይዳን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ - ኢትዮጵያ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ቻይናየቻይና-አፍሪካ ምጣኔ ሃብታዊ ትብብርየውጭ ፖሊሲShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ