"በእኛ በኩል ከአውስትራሊያ ጋር መተባበር፣መሥራትና ብዙ መማር ይቻላል የሚል እምነት አለን"ተሰናባች አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው17:58Tsega-Ab Kebebew Daka, outgoing Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: SBSኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.46MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፀጋአብ ክበበው፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን ተሰናባች አምባሳደር ናቸው። ሰሞኑን በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተመድበዋል። ስንብታቸውን አስባብ በማድረግም በአጭሩ የስድስት ወራት ቆይታቸው ከአውስትራሊያ መንግሥት፣ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላትና አውስትራሊያውያን ጋር ስለነበራቸው የሥራ ትብብርና ኤምባሲው ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች ይናገራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ - አውስትራሊያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትማኅበረሰባዊ አገልግሎቶች ስንብትShareLatest podcast episodesየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ