የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአዕምሯዊ ንብረት ወጣቶች ድርጅት ዓመታዊ የፈጠራ ሪፖርት ኢትዮጵያ ከ139 ሀገሮች 134ኛ ደረጃ ላይ ተመደበች


አንኳሮች
  • የጤና ሚኒስቴር እስከ መስከረም 30 / 2018 ድረስ የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያልያዙና ያላወጡ የጤና ባለ ሙያዎች አገልግሎት መስጠት አይችልም አለ
  • በአዲስ አበባ በየቀኑ ከአንድ በላይ የግንባታ ሠራተኛ ሕይወት ያልፋል ተባለ
  • ለኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት ፍላጎት 30 ሀገራት ድጋፍ አሳዩ ተባለ
  • የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 'ኢትዮጵያን ለማይመጥነው ውጤት ሕዝቡን ይቅርታ እንጠይቃለን' አለ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው | SBS Amharic