በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሕወሓት ወደ ሰላም ንግግር እንዲመለስ ጥሪ እንዲያቀርብ አሳሰቡ

Ambassador Tsegab Kebebew Daka II.jpg

Tsegab Kebebew Daka, Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: SBS World News

ፀጋአብ ክበበው ዳቃ፤ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ወደ አውስትራሊያ ከዘለቁ የአንድ ወር ዕድሜ እንኳ አላስቆጠሩም። አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ አውስትራሊያ መዲና ካንብራ እንደገቡ የተከተላቸው በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል ግጭት የመቀስቀሱ የአገር ቤት ዜና ነው። ይህንኑ አስመልክቶ SBS World News አነጋግሯቸዋል።


አንኳሮች
  • ግጭት በሰሜን ኢትዮጵያ
  • የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ሚና
  • የሰላም ድርድር
የአምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ሙሉ የእንግሊዝኛ ቃለ ምልልስ ከ SBS World News ጋር


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service