Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሕወሓት ወደ ሰላም ንግግር እንዲመለስ ጥሪ እንዲያቀርብ አሳሰቡ

Ambassador Tsegab Kebebew Daka II.jpg
Tsegab Kebebew Daka, Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: SBS World News

ፀጋአብ ክበበው ዳቃ፤ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ወደ አውስትራሊያ ከዘለቁ የአንድ ወር ዕድሜ እንኳ አላስቆጠሩም። አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ አውስትራሊያ መዲና ካንብራ እንደገቡ የተከተላቸው በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል ግጭት የመቀስቀሱ የአገር ቤት ዜና ነው። ይህንኑ አስመልክቶ SBS World News አነጋግሯቸዋል።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo, SBS World News

Source: SBS


Share this with family and friends


ፀጋአብ ክበበው ዳቃ፤ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ወደ አውስትራሊያ ከዘለቁ የአንድ ወር ዕድሜ እንኳ አላስቆጠሩም። አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ አውስትራሊያ መዲና ካንብራ እንደገቡ የተከተላቸው በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል ግጭት የመቀስቀሱ የአገር ቤት ዜና ነው። ይህንኑ አስመልክቶ SBS World News አነጋግሯቸዋል።


አንኳሮች

  • ግጭት በሰሜን ኢትዮጵያ
  • የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ሚና
  • የሰላም ድርድር

የአምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ሙሉ የእንግሊዝኛ ቃለ ምልልስ ከ SBS World News ጋር

https://www.sbs.com.au/ondemand/watch/2059444291506


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now