በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሕወሓት ወደ ሰላም ንግግር እንዲመለስ ጥሪ እንዲያቀርብ አሳሰቡ15:48Tsegab Kebebew Daka, Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: SBS World Newsኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.66MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፀጋአብ ክበበው ዳቃ፤ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ወደ አውስትራሊያ ከዘለቁ የአንድ ወር ዕድሜ እንኳ አላስቆጠሩም። አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ አውስትራሊያ መዲና ካንብራ እንደገቡ የተከተላቸው በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል ግጭት የመቀስቀሱ የአገር ቤት ዜና ነው። ይህንኑ አስመልክቶ SBS World News አነጋግሯቸዋል።አንኳሮችግጭት በሰሜን ኢትዮጵያየዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ሚናየሰላም ድርድርየአምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ሙሉ የእንግሊዝኛ ቃለ ምልልስ ከ SBS World News ጋርhttps://www.sbs.com.au/ondemand/watch/2059444291506ShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ