በአገራችን የኪነ ጥበብ ስራዎች ውስጥ ሴት ገጸ ባህሪያትን ደካማ አድርጎ የመሳል ባህሉ አንድም ጸሃፊዎቻችን በአብላጫው ወንዶች በመሆናቸው ሁለትም ገበያው የሚፈልገው እንዲህ አይነት ገጸ ባህሪያትን ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፤ ይህንን ለማረም የሴት ጸሃፊዎች መጨመር አለባቸው ይላል አርቲስት ተስፋዬ ገብረ ሃና ፡፡
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

