“ሃጫሉ የተወልን የአሻራ ዘር ከውስጣችን የማይፋቅ ነው” – ድምፃዊ ያደሳ ቦጂያ11:36 Source: Y.Bojiaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ያደሳ ቦጂያ - ግራፊክ ዲዛይነር፣ ድምፃዊ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋችና በመላው አፍሪካ በክብር የሚውለበለበው የአፍሪካ ኅብረት አርማ ዲዛይነር ነው። ሕይወቱ በሰው እጅ ለጠፋችው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ስላዘጋጀውና ጁን 20 ለሕዝብ ስለሚቀርበው የሙት ዓመት ዝክረ መታሰቢያ “ሃጫሉ” የሙዚቃ ሥራው ይናገራል።አንኳሮች የዝክረ መታሰቢያው “ሃጫሉ” ሙዚቃ ሁለት ዋነኛ ዓላማዎችየፍትሕ ጥያቄየማድመጫ መንገዶችShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው