"ሳላቀርባቸው የሚቀሩ ዘፈኖቼ አይኖሩም" ድምፃዊ አስጌ ዴንዴሾ

Community

Asge Dendesho Source: A.dendesho

ከኮቪድ-19 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአገር ቤት ውጪ የሙዚቃ ዝግጅቱን ለሕዝብ የሚያቀርበው ድምፃዊ አስገኘው አሸኮ / አስጌ ዴንዴሾ ሜልበርን - አውስትራሊያ ገብቷል። የሙዚቃ ዝግጅቱ የሚካሔደው ነገ ቅዳሜ ሜይ 14 / ግንቦት 6 ነው። አዘጋጅዋ ገጣሚና የፊልም ባለሙያ ሄለን ካሳ ስትሆን፣ አዝማሪ እንዳልካቸው የኔሁን (2ፓክ) እና ድምፃዊት ሰብለ ግርማም የየራሳቸውን የሙዚቃ ሥራዎች ያቀርባሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now