ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ የየካቲት ‘66ቱ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት

Ethiopian Revolution

Supporters of the pro-communist Ethiopian Workers' party holding Ethiopian and communist flags parade at Revolution Square in Addis Ababa 13 September 1987. Source: Getty

ደራሲ፣ የሕግ ባለሙያና ፖለቲከኛ አቶ አሰፋ ጫቦ ዛሬ በሕይወት የሉም። ቀደም ብለን ባካሄድነው ቃለ ምልልሳችን ስለ 1966ቱ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት አነሳስና ፍጻሜ አስመልክተው ይናገራሉ። “የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት ከፈረንሳዩ አብዮት በስተቀር በዓለም የተለየ አብዮት በመሆኑ በታሪክ ልዩ ሥፍራ ሊሰጠው ይገባል” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የየካቲት ’66ቱ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት ግብታዊ ነበር?  
  • የተማሪዎችና የፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴዎች
  • የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደራዊ ደርግ ፖለቲካዊ ሥልጣን አያያዝ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now