ደራሲ፣ የሕግ ባለሙያና ፖለቲከኛ አቶ አሰፋ ጫቦ ዛሬ በሕይወት የሉም። ቀደም ብለን ባካሄድነው ቃለ ምልልሳችን ስለ 1966ቱ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት አነሳስና ፍጻሜ አስመልክተው ይናገራሉ። “የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት ከፈረንሳዩ አብዮት በስተቀር በዓለም የተለየ አብዮት በመሆኑ በታሪክ ልዩ ሥፍራ ሊሰጠው ይገባል” ይላሉ።
አንኳሮች
- የየካቲት ’66ቱ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት ግብታዊ ነበር?
- የተማሪዎችና የፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴዎች
- የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደራዊ ደርግ ፖለቲካዊ ሥልጣን አያያዝ
Share






