አቶ ተፈራ አበበ በአውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ህብረት ሰብሳቢ እንደሚሉት ፤ የህብረቱ ዋና አላማ በምንኖርበት አገር እንደስደተኛ ሳይሆን እንደ ነዋሪ ሆነን መብቶቻችንን እና ጥቅሞቻችንን በጋራ ማስከበር ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Ato Tefera Abebe Source: TA
Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

