የአገር ቤት ትዝብቶች፤ “ወደ ራስ ማድላት እየጨመረ፤ የጋዜጠኝነት ደረጃ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ደረጃ ዝቅ እያለ ይመስለኛል” አያሌው ሁንዴሳ12:59Ayalew Hundessa. Source: A.Hundessaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሲድኒ - አውስትራሊያ ነዋሪዎች አቶ አያሌው ሁንዴሳና አቶ አንተነህ ገብረየስ፤ ከሁለትና ሶስት አሠርት ዓመታት በኋላ ሔደው ስላዩዋት አገረ ኢትዮጵያ ከመዲናይቱ አዲስ አበባ ምልከታቸውን ያጋራሉ። የአገር ቤት ትዝብቶች፤ “የሕዝብ ትራንስፖርት፣ ጉዳይ መፈፀምና ሙስና አስቸጋሪ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ፤ ደሃ ሆኖ ደስተኛና ኩሩ ሕዝብም አይቻለሁ” አንተነህ ገብረየስአንኳሮች የአገር ቤት ጉዞየቆይታ ትዝብቶችቤተሰብShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ