የአገር ቤት ትዝብቶች፤ “ወደ ራስ ማድላት እየጨመረ፤ የጋዜጠኝነት ደረጃ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ደረጃ ዝቅ እያለ ይመስለኛል” አያሌው ሁንዴሳ

Community

Ayalew Hundessa. Source: A.Hundessa

የሲድኒ - አውስትራሊያ ነዋሪዎች አቶ አያሌው ሁንዴሳና አቶ አንተነህ ገብረየስ፤ ከሁለትና ሶስት አሠርት ዓመታት በኋላ ሔደው ስላዩዋት አገረ ኢትዮጵያ ከመዲናይቱ አዲስ አበባ ምልከታቸውን ያጋራሉ። የአገር ቤት ትዝብቶች፤ “የሕዝብ ትራንስፖርት፣ ጉዳይ መፈፀምና ሙስና አስቸጋሪ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ፤ ደሃ ሆኖ ደስተኛና ኩሩ ሕዝብም አይቻለሁ” አንተነህ ገብረየስ


አንኳሮች


 

  • የአገር ቤት ጉዞ
  • የቆይታ ትዝብቶች
  • ቤተሰብ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now