የአገር ቤት ትዝብቶች፤ “ወደ ራስ ማድላት እየጨመረ፤ የጋዜጠኝነት ደረጃ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ደረጃ ዝቅ እያለ ይመስለኛል” አያሌው ሁንዴሳ12:59Ayalew Hundessa. Source: A.Hundessaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሲድኒ - አውስትራሊያ ነዋሪዎች አቶ አያሌው ሁንዴሳና አቶ አንተነህ ገብረየስ፤ ከሁለትና ሶስት አሠርት ዓመታት በኋላ ሔደው ስላዩዋት አገረ ኢትዮጵያ ከመዲናይቱ አዲስ አበባ ምልከታቸውን ያጋራሉ። የአገር ቤት ትዝብቶች፤ “የሕዝብ ትራንስፖርት፣ ጉዳይ መፈፀምና ሙስና አስቸጋሪ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ፤ ደሃ ሆኖ ደስተኛና ኩሩ ሕዝብም አይቻለሁ” አንተነህ ገብረየስአንኳሮች የአገር ቤት ጉዞየቆይታ ትዝብቶችቤተሰብShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ