በሜልበርን - አውስትራሊያ የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለሶስት ቀናት የሚቆይ የወጣቶች ኮንፈረንስ ጀመረ15:08Azeb Asrat (R). Credit: A.Asratኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (11.86MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ አዜብ አሥራት፤ የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሕፃናትና ማዕከላውያን ጉዳይ ኃላፊና አቶ ዳዊት ደመቀ፤ የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ሊቀመንበር፤ ከሰኞ ታህሣሥ 8 እስከ ረቡዕ ታህሣሥ 10 ለሶስት ቀናት ስለሚካሔደው የወጣቶች ኮንፈረንስ ዋነኛ የስልጠና ክንውኖች ይናገራሉ።አንኳሮችየአዕምሮ ጤና ክብካቤየአልኮልና አደንዛዥ ዕፅ ሱስ ቅድመ መከላከልየሥራ ፍለጋና በሥራ ላይ በዘላቂነት የመቆያ መንገዶች የመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና ስልጠናShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን