በሜልበርን - አውስትራሊያ የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለሶስት ቀናት የሚቆይ የወጣቶች ኮንፈረንስ ጀመረ

Azeb Asrat.png

Azeb Asrat (R). Credit: A.Asrat

ወ/ሮ አዜብ አሥራት፤ የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሕፃናትና ማዕከላውያን ጉዳይ ኃላፊና አቶ ዳዊት ደመቀ፤ የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ሊቀመንበር፤ ከሰኞ ታህሣሥ 8 እስከ ረቡዕ ታህሣሥ 10 ለሶስት ቀናት ስለሚካሔደው የወጣቶች ኮንፈረንስ ዋነኛ የስልጠና ክንውኖች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የአዕምሮ ጤና ክብካቤ
  • የአልኮልና አደንዛዥ ዕፅ ሱስ ቅድመ መከላከል
  • የሥራ ፍለጋና በሥራ ላይ በዘላቂነት የመቆያ መንገዶች
  • የመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና ስልጠና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service