አቶ ባርናባስ ኮምታ ባፌንስ የቀድሞው የቤንች ሸኮዞን የዳያስፖራ ልማት ትብብር ፕሮጄክትና የዳያስፖራ ጉዳዮች ከፍተኛ ባለሙያ፤ ኢትዮጵያን ለቅቀው ከአንድ ጎረቤት አገር ጥገኝነት ጠይቀዋል። ለጥገኝነት ጥየቃ ስለበቋቸው ዋነኛ አስባቦች ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

