"የሕይወት ጉዞዬ ጨለማ ውስጥ ነው ያለው" አቶ ባርናባስ ኮምታ ባፌንስ

Barnabas Komta Bafens. Source: BK.Bafens
አቶ ባርናባስ ኮምታ ባፌንስ የቀድሞው የቤንች ሸኮዞን የዳያስፖራ ልማት ትብብር ፕሮጄክትና የዳያስፖራ ጉዳዮች ከፍተኛ ባለሙያ፤ ኢትዮጵያን ለቅቀው ከአንድ ጎረቤት አገር ጥገኝነት ጠይቀዋል። ለጥገኝነት ጥየቃ ስለበቋቸው ዋነኛ አስባቦች ይናገራሉ።
Share

Barnabas Komta Bafens. Source: BK.Bafens