"የኮቪድ-19 ሶስተኛ ዙር ክትባት መከተብ አጥራችን አርጅቶ ከመፍረሱ በፊት እንደማደስ ነው" ቤተልሔም ዓለማየሁ

Community

Bethlehem Alemayehu. Source: B.Alemayehu

በሲድኒ-አውስትራሊያ የመድኃኒት ባለሙያ ቤተልሔም ዓለማየሁ፤ ስለ ልጆችና የሶስተኛ ዙር የኮቪድ-19 ክትባቶች ጠቀሜታ ያስረዳሉ።


አንኳሮች

  • የሶስተኛ ዙር ክትባት አስፈላጊነት
  • ዕድሜያቸው ከ5-11 ላሉ ልጆች የኮቪድ 19 ክትባት አሰጣጥ
  • ምክረ ሃሳብ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now