“ ያለንብት ወቅት የጓሮ አትክልትን ለመትከል ወሳኝ ነው “ - ብሩክታዊት መስፍን

Mimi Garden

Biruktawit Mesfin Source: BM

ብሩክታዊት መስፍን የሜልበርን ነዋሪ ስትሆን በመኖሪያ ቤቷ ባላት አነስተኛ ስፍራ በርካታ የጓሮ አትክልቶችን በማልማት ላይ ትገኛለች፡፡ በተለይ በያዝነው የክረምት ውቅት በቀላሉ ሊተከሉ ስለሚችሉ አትክልቶች እና ጠቀሜታቸውንም በተመለከተ ያላትን ልምዷን አካፍላናለች ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now