"የኦዳ አዋርድ ዕቅድ የኢትዮጵያ የአፍሪካ መድረክነት በፖለቲካ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በኪነ ጥበብ ዘርፍም እንዲሆን ነው" በሻቱ ቶለማርያም11:00Beshatu Tolemariam. Source: B.Tolemariamኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኦዳ ሽልማት መሥራች ወ/ሮ በሻቱ ቶለማርያም፤ የኦዳ ሽልማት በዘንድሮው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ፣ ፊልምና መጽሐፍ ዘርፎች ውስንነት ወጣ በማለት አገር አቀፍ ለማድረግ የተደረጉ ጥረቶችን፣ ከምሥረታው ጀምሮ ስላበረከታቸው የኪነ ጥበብ ዘርፍ አስተዋፅዖና የወደፊት ትልሙ ይናገራሉ።አንኳሮች የኦዳ ሽልማት ጅማሮና ትግበራተግዳሮቶችና ስኬቶችአኅጉራዊ ትልሞች ShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው