የኦዳ ሽልማት መሥራች ወ/ሮ በሻቱ ቶለማርያም፤ የኦዳ ሽልማት በዘንድሮው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ፣ ፊልምና መጽሐፍ ዘርፎች ውስንነት ወጣ በማለት አገር አቀፍ ለማድረግ የተደረጉ ጥረቶችን፣ ከምሥረታው ጀምሮ ስላበረከታቸው የኪነ ጥበብ ዘርፍ አስተዋፅዖና የወደፊት ትልሙ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የኦዳ ሽልማት ጅማሮና ትግበራ
- ተግዳሮቶችና ስኬቶች
- አኅጉራዊ ትልሞች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends
አንኳሮች

