“በዚህ በሰለጠነ ዘመን አንድ ባለሃብት ስታዲየም መገንባት እፈልጋለሁ ቢል፤ መመሪያም፣ ደንብም፣ አዋጅም የለንም” - ኮሚሽነር ዮናስ አረጋይ

Commissioner Yonas Aregay Source: Courtesy of YA
የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን - ኮሚሽነር ዮናስ አረጋይ፤ ኮሚሽኑ ስለወጠናቸው አራት ዋነኛ ግቦች፣ ገጥመውት ስላሉት ተግዳሮቶች፣ ለምረቃ ተሰናድቶ ስላለው የአበበ ቢቂላ ስታዲየምና የራስ ኃይሉ የመዋኛ ገንዳ ምረቃ ዝግጅት ያነሳሉ።
Share




