“አዲስ አበባን ዳግም የኢትዮጵያ ስፖርት ማዕከል እናደርጋታለን” - ኮሚሽነር ዮናስ አረጋይ

Commissioner Yonas Aregay Source: Courtesy of YA
የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን - ኮሚሽነር ዮናስ አረጋይ፤ ኮሚሽኑ አዲስ አበባን ዳግም የኢትዮጵያ ስፖርት መዲና ለማድረግ እንደሚሰራ፣ ስፖርትን ለማማስፋፍት ከትምህርት ቤቶች የመጀመር ውጥኖችን በግብር ስለመጀመር፣ የማስ ስፖርት፣ የአካል ጉዳተኞች ፌስቲቫል ሂደቶችን አንስተው ይናገራሉ።
Share




