የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን - ኮሚሽነር ዮናስ አረጋይ፤ ኮሚሽኑ አዲስ አበባን ዳግም የኢትዮጵያ ስፖርት መዲና ለማድረግ እንደሚሰራ፣ ስፖርትን ለማማስፋፍት ከትምህርት ቤቶች የመጀመር ውጥኖችን በግብር ስለመጀመር፣ የማስ ስፖርት፣ የአካል ጉዳተኞች ፌስቲቫል ሂደቶችን አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Commissioner Yonas Aregay Source: Courtesy of YA
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

