የኪቦርድ ተጫዋችና "The Spirit of the Nile" ፕሮጄክት አስተባባሪ ዳንኤል አጥላው፤ የኢትዮጵያን የኪነ ጥበብ በረከት በአውስትራሊያ መድረኮች ላይ ስላጋሩት ኢትዮጵያውያን የሙዚቃ ባለሙያዎች አገርኛ አስተዋፅዖዎች ያወጋል። ከኖቬምበር 9 - 14 / ከጥቅምት 30 - ኅዳር 5 በሶስት የተለያዩ የሜልበርን መድረኮች የምዕራባውያኑንና የኢትዮጵያን ረቂቅ ሙዚቃዎች አዋድዶ ስለሚያቀርበው ፒያኒስትና ሙዚቃ ቀማሪ ግርማ ይፍራሸዋ ይናገራል።
Share






