ምርጫ 2013 “ኅብረ ብሔራዊ ፌዴራል ሥርዓት ላይ የተመሠረተ አገረ መንግሥት የመገንባት ሂደትን በዋናነት መሠረት አድርገን እንሠራለን” – ዳርዳር ብርሃኑ14:11Supporters attend Prosperity Party's election campaign rally ahead of the upcoming June 5 general election, in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዳርዳር ብርሃኑ - ለዘንድሮው የሰኔ 14ቱ አገር አቀፍና የክልል ምርጫዎች 2804 ዕጩዎችን ያሰለፈው የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ክትትል ኃላፊ ናቸው። ፓርቲያቸው ሕዝባዊ ይሁንታን አግኝቶ መንግሥት ለማቆም ከበቃ ከነደፋቸው የተቋማት ግንባታ ትልሞች አንዱ “የኢትዮጵያን ጥቅም፤ የዜጎችን ክብር የሚያስጠብቁ የውጭ ግንኙነት ተቋማትን እንገነባለን ብለን ይዘናል” ይላሉ።አንኳሮች ዋነኛ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎችሕገ መንግሥት የማሻሻል ዕሳቤዎችና ብሔራዊ አንድነትየብልፅግና ፓርቲ ጥንካሬ ድክመቶችShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም