አቶ ዳርዳር ብርሃኑ - ለዘንድሮው የሰኔ 14ቱ አገር አቀፍና የክልል ምርጫዎች 2804 ዕጩዎችን ያሰለፈው የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ክትትል ኃላፊ ናቸው። ፓርቲያቸው ሕዝባዊ ይሁንታን አግኝቶ መንግሥት ለማቆም ከበቃ ከነደፋቸው የተቋማት ግንባታ ትልሞች አንዱ “የኢትዮጵያን ጥቅም፤ የዜጎችን ክብር የሚያስጠብቁ የውጭ ግንኙነት ተቋማትን እንገነባለን ብለን ይዘናል” ይላሉ።
አንኳሮች
- ዋነኛ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች
- ሕገ መንግሥት የማሻሻል ዕሳቤዎችና ብሔራዊ አንድነት
- የብልፅግና ፓርቲ ጥንካሬ ድክመቶች
Share






