ምርጫ 2013 “ኅብረ ብሔራዊ ፌዴራል ሥርዓት ላይ የተመሠረተ አገረ መንግሥት የመገንባት ሂደትን በዋናነት መሠረት አድርገን እንሠራለን” – ዳርዳር ብርሃኑ14:11Supporters attend Prosperity Party's election campaign rally ahead of the upcoming June 5 general election, in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዳርዳር ብርሃኑ - ለዘንድሮው የሰኔ 14ቱ አገር አቀፍና የክልል ምርጫዎች 2804 ዕጩዎችን ያሰለፈው የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ክትትል ኃላፊ ናቸው። ፓርቲያቸው ሕዝባዊ ይሁንታን አግኝቶ መንግሥት ለማቆም ከበቃ ከነደፋቸው የተቋማት ግንባታ ትልሞች አንዱ “የኢትዮጵያን ጥቅም፤ የዜጎችን ክብር የሚያስጠብቁ የውጭ ግንኙነት ተቋማትን እንገነባለን ብለን ይዘናል” ይላሉ።አንኳሮች ዋነኛ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎችሕገ መንግሥት የማሻሻል ዕሳቤዎችና ብሔራዊ አንድነትየብልፅግና ፓርቲ ጥንካሬ ድክመቶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና