ምርጫ 2013 “ኅብረ ብሔራዊ ፌዴራል ሥርዓት ላይ የተመሠረተ አገረ መንግሥት የመገንባት ሂደትን በዋናነት መሠረት አድርገን እንሠራለን” – ዳርዳር ብርሃኑ

Election 2021

Supporters attend Prosperity Party's election campaign rally ahead of the upcoming June 5 general election, in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Getty

አቶ ዳርዳር ብርሃኑ - ለዘንድሮው የሰኔ 14ቱ አገር አቀፍና የክልል ምርጫዎች 2804 ዕጩዎችን ያሰለፈው የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ክትትል ኃላፊ ናቸው። ፓርቲያቸው ሕዝባዊ ይሁንታን አግኝቶ መንግሥት ለማቆም ከበቃ ከነደፋቸው የተቋማት ግንባታ ትልሞች አንዱ “የኢትዮጵያን ጥቅም፤ የዜጎችን ክብር የሚያስጠብቁ የውጭ ግንኙነት ተቋማትን እንገነባለን ብለን ይዘናል” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • ዋነኛ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች
  • ሕገ መንግሥት የማሻሻል ዕሳቤዎችና ብሔራዊ አንድነት
  • የብልፅግና ፓርቲ ጥንካሬ ድክመቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service