ምርጫ 2013 “ሕዝባችን የተለያዩ ፓርቲዎች አማራጭ እንዲኖረው እንፈልጋለን” – ዳርዳር ብርሃኑ09:28Supporters of Prosperity Party holds a light bulb, the official symbol of the party, in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዳርዳር ብርሃኑ - ለዘንድሮው የሰኔ 14ቱ አገር አቀፍና የክልል ምርጫዎች 2804 ዕጩዎችን ያሰለፈው የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ክትትል ኃላፊ ናቸው። በምርጫ ሂደትና ውጤት ዙሪያ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮችን ለሕዝብ ማሳወቅነፃና ፍትሐዊ ይምርጫ ፉክክር ዕድሎችየምርጫ ውጤቶችን አምኖ መቀበልና አለመቀበልShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ