“በኢትዮጵያና ግብፅ መካከል የሚያመዝነው አለመተማመን ነው” - ዶ/ር አዲሱ ላሽተው18:24Dr Addisu Lashitew Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (33.7MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አዲሱ ላሽተው - በብሩኪንግስ ኢንስቲትዩሽን ተመራማሪ ናቸው። የታላቁ ሕዳሴ ግንባታ በአፍሪካ ቀንድና አካባቢው ስለሚያበረክታቸው ትሩፋቶች ይናገራሉ።አንኳሮች የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክትየኢትዮጵያ የኃይል ምንጭ አቅርቦትና አካባቢያዊ የምጣኔ ኃብት መስተጋብርበኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የተካሔዱና የሚካሔዱ ድርድሮች ShareLatest podcast episodes#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡየሉናር አዲስ ዓመት በመላ የዘመን መቁጠሪያ ተጠቃሚዎቹ ዘንድ እየተከበረ ነውየሊብራል ፓርቲ ምክትል መሪ የፓርቲያቸው የፖሊሲ ለውጥና የትኩረት አቅጣጫ የዋን ኔሽን ፓርቲ ተገዳዳሪ ለመሆን እንዳልሆነ አመላከቱ