ለኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት መሻከር ዋነኛ መንስኤዎች ምንድናቸው?

U.S. President Joe Biden (L) and Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (R).

U.S. President Joe Biden (L) and Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (R). Source: Getty

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ በኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ መካከል ተክስቶ ስላለው የዓለም አቀፍ ግንኙነት መሻከር አስባቦች፣ ብሔራዊና ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት የሽክረት መነሾዎች
  • የአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሞች በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ
  • የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ስትራቴጂያዊ አጋርነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service