ለኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት መሻከር ዋነኛ መንስኤዎች ምንድናቸው?14:39U.S. President Joe Biden (L) and Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (R). Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.46MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ በኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ መካከል ተክስቶ ስላለው የዓለም አቀፍ ግንኙነት መሻከር አስባቦች፣ ብሔራዊና ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት የሽክረት መነሾዎችየአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሞች በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢየኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ስትራቴጂያዊ አጋርነትShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት