ለኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት መሻከር ዋነኛ መንስኤዎች ምንድናቸው?

U.S. President Joe Biden (L) and Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (R).

U.S. President Joe Biden (L) and Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (R). Source: Getty

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ በኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ መካከል ተክስቶ ስላለው የዓለም አቀፍ ግንኙነት መሻከር አስባቦች፣ ብሔራዊና ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት የሽክረት መነሾዎች
  • የአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሞች በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ
  • የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ስትራቴጂያዊ አጋርነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now