ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ በኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ መካከል ተክስቶ ስላለው የዓለም አቀፍ ግንኙነት መሻከር አስባቦች፣ ብሔራዊና ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ግንኙነት የሽክረት መነሾዎች
- የአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሞች በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ
- የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ስትራቴጂያዊ አጋርነት
Share






