ለአሜሪካ የውጭ ፖሊሲና የዓለም አቀፍ ሚዲያ ተፅዕኖዎች ምንጩ ምንድነው?18:02Dr Yonas Biru (L) and Dr Aklog Birara (R). Source: Birara and Biruኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (15.15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ “አሜሪካ የሽንኩርትና ድንች ሎቢስት ያለባት አገር ናት። ‘ኢትዮጵያ ላይ የሚወርደው የሚዲያ ውርጅብኝ ለምን ተፈጠረ? ለምንድነው የማይታረመው?’ ብለን መንግሥታችንን መጠየቅ አለብን። ትልቅ ሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ሊኖረን ይገባ ነበር” ሲሉ፤ ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪ በፊናቸው “ ‘የኢትዮጵያ የውጭ ፖሊሲ ምንድነው?’ ተብዬ ብጠየቅ አላውቀውም። ሎቢ ለማድረግ የዘገየን ቢሆንም በመንግሥት በኩል ጠንካራ አመራርና የገንዘብ ፈሰስ ያስፈልጋል። ‘አያሌ ምሁራን እያሉን፤ የምሁራን ደንቆሮ የሆንነው ለምንድነው?” ይላሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ ዕቀባ በኢትዮጵያ ላይ ያሉት ጫናዎችየውጭ ፖሊሲየዓልም አቀፍ ሚዲያ አሉታዊ ተፅዕኖዎችShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት