ለአሜሪካ የውጭ ፖሊሲና የዓለም አቀፍ ሚዲያ ተፅዕኖዎች ምንጩ ምንድነው?18:02Dr Yonas Biru (L) and Dr Aklog Birara (R). Source: Birara and Biruኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ “አሜሪካ የሽንኩርትና ድንች ሎቢስት ያለባት አገር ናት። ‘ኢትዮጵያ ላይ የሚወርደው የሚዲያ ውርጅብኝ ለምን ተፈጠረ? ለምንድነው የማይታረመው?’ ብለን መንግሥታችንን መጠየቅ አለብን። ትልቅ ሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ሊኖረን ይገባ ነበር” ሲሉ፤ ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪ በፊናቸው “ ‘የኢትዮጵያ የውጭ ፖሊሲ ምንድነው?’ ተብዬ ብጠየቅ አላውቀውም። ሎቢ ለማድረግ የዘገየን ቢሆንም በመንግሥት በኩል ጠንካራ አመራርና የገንዘብ ፈሰስ ያስፈልጋል። ‘አያሌ ምሁራን እያሉን፤ የምሁራን ደንቆሮ የሆንነው ለምንድነው?” ይላሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ ዕቀባ በኢትዮጵያ ላይ ያሉት ጫናዎችየውጭ ፖሊሲየዓልም አቀፍ ሚዲያ አሉታዊ ተፅዕኖዎችShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ