ለአሜሪካ የውጭ ፖሊሲና የዓለም አቀፍ ሚዲያ ተፅዕኖዎች ምንጩ ምንድነው?18:02Dr Yonas Biru (L) and Dr Aklog Birara (R). Source: Birara and Biruኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ “አሜሪካ የሽንኩርትና ድንች ሎቢስት ያለባት አገር ናት። ‘ኢትዮጵያ ላይ የሚወርደው የሚዲያ ውርጅብኝ ለምን ተፈጠረ? ለምንድነው የማይታረመው?’ ብለን መንግሥታችንን መጠየቅ አለብን። ትልቅ ሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ሊኖረን ይገባ ነበር” ሲሉ፤ ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪ በፊናቸው “ ‘የኢትዮጵያ የውጭ ፖሊሲ ምንድነው?’ ተብዬ ብጠየቅ አላውቀውም። ሎቢ ለማድረግ የዘገየን ቢሆንም በመንግሥት በኩል ጠንካራ አመራርና የገንዘብ ፈሰስ ያስፈልጋል። ‘አያሌ ምሁራን እያሉን፤ የምሁራን ደንቆሮ የሆንነው ለምንድነው?” ይላሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ ዕቀባ በኢትዮጵያ ላይ ያሉት ጫናዎችየውጭ ፖሊሲየዓልም አቀፍ ሚዲያ አሉታዊ ተፅዕኖዎችShareLatest podcast episodesአውስትራሊያን ያከለ የ42 ሀገራት ቡድን በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ሂደት ባለበት መቆሙና የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዳሳሰበው ለተመድ አስታወቀ"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም