የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስን ግንኙነት ለማሻሻል ሲልም ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ምን መደረግ አለበት?

Politics

US Flag (L) and Ethiopians wave their national flag (R). Source: Getty

ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ “ብዙ በአሜሪካ፣ አፍሪካና የተባበሩት መንግሥታት ትላልቅ ባለስልጣናትን የሚያውቁ ኢትዮጵያውያን ስላሉ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እነሱን አሰባስበው አፍሪካውያን ከእኛ ጋር እንዲቆሙ፤ አሜሪካውያንም እንዲያደምጡ ብዙ ግፊት መደረግ አለበት” ሲሉ፤ ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪ በበኩላቸው “ ‘ኢትዮጵያ የአሜሪካ ወዳጅ እንጂ ጠላት አይደለችም’ በማለት ሳንሰለች ማስረዳት አለብን። የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ፖሊሲ የመርህ ምሰሶዎቹ እኔን ጨምሮ ለብዙዎች ግልፅ አይደለም። ዳያስፖራው መንግሥትን ሊተካ ስለማይችል፤ መንግሥት አመራሩን መያዝ አለበት” ይላሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service