ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ የወቅቱ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት ላይ ያለውን አመለካከት፣ እየወሰደ ያሉትን ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊና ዲፖማሲያዊ እርምጃዎች አስመልክተው ግለ ምልከታቸውን ያንፀባርቃሉ።
አንኳሮች
- የዩናይትድ ስቴትስ ረድኤት ለኢትዮጵያ
- ኢትዮጵያ ቻይናና አሜሪካ
- ዩናይትድ ስቴትስና ሕወሓት
Share






