አሜሪካ ከሕወሓት ጋር ወግናለች?18:49Dr Yonas Biru (L) and Dr Aklog Birara (R). Source: Birara and Biruኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.04MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ የወቅቱ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት ላይ ያለውን አመለካከት፣ እየወሰደ ያሉትን ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊና ዲፖማሲያዊ እርምጃዎች አስመልክተው ግለ ምልከታቸውን ያንፀባርቃሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ ረድኤት ለኢትዮጵያኢትዮጵያ ቻይናና አሜሪካዩናይትድ ስቴትስና ሕወሓትShareLatest podcast episodesአውስትራሊያን አክሎ 42 ሀገራት በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ሂደት ባለበት መቆሙና የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ለተመድ አስታወቁ"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም