አሜሪካ ከሕወሓት ጋር ወግናለች?18:49Dr Yonas Biru (L) and Dr Aklog Birara (R). Source: Birara and Biruኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.04MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አክሎግ ቢራራ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፤ የወቅቱ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት ላይ ያለውን አመለካከት፣ እየወሰደ ያሉትን ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊና ዲፖማሲያዊ እርምጃዎች አስመልክተው ግለ ምልከታቸውን ያንፀባርቃሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ ረድኤት ለኢትዮጵያኢትዮጵያ ቻይናና አሜሪካዩናይትድ ስቴትስና ሕወሓትShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት