“በሕዳሴ ግድብ ምረቃ ወቅት የተገደበው ውኃ ኮለል ብሎ ሳይ የለቅሶም የደስታም ስሜት ነበር የተሰማኝ፤ ሕዳሴ የአንድነት ተምሳሌ ነው” ዶ/ር አረጋዊ በርሔ

Homeland Report

Dr Aregawi Berhe. Source: Getty

ዶ/ር አረጋዊ በርሔ - የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ የሕዝብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፤ የግድቡን የመጀመሪያ የኃይል ምንጭ ጅመራና ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።


  አንኳሮች


 

  • የሕዳሴ ግድብ ተምሳሌነት
  • የአገር ውስጥና የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎች
  • የኃይል ስርጭት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now