Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ከአንድ ዓመት ተኩል ባልበለጠ ጊዜ ይገባደዳል"ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

Dr. Aregawi Berhe.jpg

Dr. Aregawi Berhe, Director General of the Office of the National Council for the Coordination of Public Participation to the Construction of GERD. Credit: Minasse Wondimu Hailu/Anadolu Agency via Getty Images

ዶ/ር አረጋዊ በርሄ - የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፤ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ጅማሮ 12ኛ ዓመት ማስቆጠርንና የፕሮጄክቱ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የ12 ዓመታት የግንባታ ጉዞ
  • የቦንድ ሳምንት
  • የባሕር ማዶ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now