ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ናቸው። በቅርቡ በየሩብ ዓመት በሚታተመው Journal of Afroasiatic Languages, History andCultureላይ ለኅትመት ስላበቁት “Historic Ayteyefe Hall: An Imposing Artchitectural Piece in Dessie, Ethiopia” ጥናታዊ መጣጥፋቸው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የአይጠየፍ አዳራሽ ግልጋሎቶች በተለያዩ መንግሥታዊ ሥርዓቶች
- የንጉሥ ሚካኤል ማስታወሻና ትሩፋቶች
- አይጠየፍና ቱሪዝም
Share






