“ቡና የአንድነታችን ምልክት በመሆኑ፤ ኢትዮጵያ ቡናን የብሔራዊ ማንነቷ መለያ ልታደርግ ይገባታል። - ዶ/ር አሰፋ ባልቻ

Dr Assefa Balcha Source: Courtesy of AB and SFC
ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ “The social basis of Buna (coffee) usage in Wallo” በሚል ርዕስ “ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture” ላይ ለሕትመት ስላበቁት የምርምር ሥራቸው ይናገራሉ።
Share




