“በምርምሬ ውስጥ ዕውቀትና ቴክኖሎጂን ለአፍሪካ የምናስተላልፍበት መንገድ አለ” ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ

Community

DR Azmeraw Tayelgn Amare. Source: AT.Amare

ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ - በአደላይድ ዩኒቨርሲቲና የጄኔቲክ ኢፒዲሚዮሎጂ ተመራማሪ፤ ከአውስትራሊያ መንግሥት ብሔራዊ ጤናና የሕክምና ምርምር ምክር ቤት ለምርምር ማካሄጃ ስላገኙት የ $650,740 ድጎማና አውስትራሊያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ አውሮፓና እስያን የሚያካትተውን የምርምር ትኩረት አቅጣጫቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የአውስትራሊያ ምርምር ድጎማ አወቃቀር ሥርዓት
  • የምርምር ትኩረት ዘርፍ
  • ከአደጉ አገራት ለታዳጊ አገራት የዕውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now