“በምርምሬ ውስጥ ዕውቀትና ቴክኖሎጂን ለአፍሪካ የምናስተላልፍበት መንገድ አለ” ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ11:07DR Azmeraw Tayelgn Amare. Source: AT.Amareኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.29MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ - በአደላይድ ዩኒቨርሲቲና የጄኔቲክ ኢፒዲሚዮሎጂ ተመራማሪ፤ ከአውስትራሊያ መንግሥት ብሔራዊ ጤናና የሕክምና ምርምር ምክር ቤት ለምርምር ማካሄጃ ስላገኙት የ $650,740 ድጎማና አውስትራሊያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ አውሮፓና እስያን የሚያካትተውን የምርምር ትኩረት አቅጣጫቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የአውስትራሊያ ምርምር ድጎማ አወቃቀር ሥርዓትየምርምር ትኩረት ዘርፍከአደጉ አገራት ለታዳጊ አገራት የዕውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግርShareLatest podcast episodesኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከሚገኙ 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደች