“በምርምሬ ውስጥ ዕውቀትና ቴክኖሎጂን ለአፍሪካ የምናስተላልፍበት መንገድ አለ” ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ11:07DR Azmeraw Tayelgn Amare. Source: AT.Amareኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.29MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ - በአደላይድ ዩኒቨርሲቲና የጄኔቲክ ኢፒዲሚዮሎጂ ተመራማሪ፤ ከአውስትራሊያ መንግሥት ብሔራዊ ጤናና የሕክምና ምርምር ምክር ቤት ለምርምር ማካሄጃ ስላገኙት የ $650,740 ድጎማና አውስትራሊያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ አውሮፓና እስያን የሚያካትተውን የምርምር ትኩረት አቅጣጫቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የአውስትራሊያ ምርምር ድጎማ አወቃቀር ሥርዓትየምርምር ትኩረት ዘርፍከአደጉ አገራት ለታዳጊ አገራት የዕውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግርShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ