ዶ/ር አዝመራው ታየልኝ አማረ - በአደላይድ ዩኒቨርሲቲና የጄኔቲክ ኢፒዲሚዮሎጂ ተመራማሪ፤ ከአውስትራሊያ መንግሥት ብሔራዊ ጤናና የሕክምና ምርምር ምክር ቤት ለምርምር ማካሄጃ ስላገኙት የ $650,740 ድጎማና አውስትራሊያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ አውሮፓና እስያን የሚያካትተውን የምርምር ትኩረት አቅጣጫቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የአውስትራሊያ ምርምር ድጎማ አወቃቀር ሥርዓት
- የምርምር ትኩረት ዘርፍ
- ከአደጉ አገራት ለታዳጊ አገራት የዕውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር
Share






