“ወገን ፈንድ የአገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን፤ የለጋሾችንም ችግሮች የሚያቀል ነው” ዶ/ር በላቸው ጨከነ ተስፋ17:30Dr Belachew Chekene Tesfa and Million Ajebe. Source: BC.Tesfa and M.Ajebeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (19.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር በላቸው ጨከነ ተስፋ - የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ መሥራችና ዳይሬክተር፣ አቶ ሚሊዮን አጀበ - የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ መሥራችና ሊድ ደቨሎፐር፤ የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ግልጋሎት ሰጪ ‘ወገን ፈንድ’ ለአገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ለጋሾች ስለሚሰጣቸው ግልጋሎቶች ያስረዳሉ።አንኳሮች የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ አመሠራረትና ዓላማየምግባረ ሰናይ ድርጅቶች አመዘጋገብና ልገሳየቴክኖሎጂ ሽግግርShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ