“ወገን ፈንድ የአገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን፤ የለጋሾችንም ችግሮች የሚያቀል ነው” ዶ/ር በላቸው ጨከነ ተስፋ

Community

Dr Belachew Chekene Tesfa and Million Ajebe. Source: BC.Tesfa and M.Ajebe

ዶ/ር በላቸው ጨከነ ተስፋ - የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ መሥራችና ዳይሬክተር፣ አቶ ሚሊዮን አጀበ - የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ መሥራችና ሊድ ደቨሎፐር፤ የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ግልጋሎት ሰጪ ‘ወገን ፈንድ’ ለአገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ለጋሾች ስለሚሰጣቸው ግልጋሎቶች ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ አመሠራረትና ዓላማ
  • የምግባረ ሰናይ ድርጅቶች አመዘጋገብና ልገሳ
  • የቴክኖሎጂ ሽግግር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now