“ወገን ፈንድ የአገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን፤ የለጋሾችንም ችግሮች የሚያቀል ነው” ዶ/ር በላቸው ጨከነ ተስፋ17:30Dr Belachew Chekene Tesfa and Million Ajebe. Source: BC.Tesfa and M.Ajebeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (19.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር በላቸው ጨከነ ተስፋ - የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ መሥራችና ዳይሬክተር፣ አቶ ሚሊዮን አጀበ - የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ መሥራችና ሊድ ደቨሎፐር፤ የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ግልጋሎት ሰጪ ‘ወገን ፈንድ’ ለአገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ለጋሾች ስለሚሰጣቸው ግልጋሎቶች ያስረዳሉ።አንኳሮች የወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ አመሠራረትና ዓላማየምግባረ ሰናይ ድርጅቶች አመዘጋገብና ልገሳየቴክኖሎጂ ሽግግርShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ