“ ወላጆች ህጻናት ልጆቻቸውን በማስከተብ ከኮቪድ ተያያዥ ችግሮች ሊታደጓቸው ይገባል “ - ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው13:47Dr Berihun Megabiaw Source: B Megabiawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.21MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ተቋም ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በሜልበርን የቤተሰብ ሀኪም ፤ ከሰኞ ጀምሮ በመላው አውስትራሊያ እድሜያቸው ከ 5- 11 አመት ላሉት ታዳጊ ህጻናት በመሰጠት ላይ ያለውን ክትባት አስመልክቶ ያለውን ጠቀሜታ ይገልጻሉ ።አንኳሮችዴልታ እና ኦሚኮርን ቫይረስ ለምን ህጻናትን ላይ በረቱታዳጊ ህጻናትን የማስከተቡ ፋይዳሊከሰቱ ስለሚችሉ የጎንዮሽ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቻውShareLatest podcast episodesለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 እንዲሆን ጥሪ ቀረበ"ይቅርታ ይደረግልኝና የኢትዮጵያ ፊልም ከአዳራሽና ሬስቶራንት በባሕል ማዕከል ወይም ሲኒማ ቤት ቢታይ ሲኒማችን ክብር ይኖረዋል" ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ"ከኔትፊሊክስ ጋር ያለን ችግር 'የኢትዮጵያን ፊልም ከፍሎ የሚያየው ማነው?'ነው፤ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ፊልም አክብረን፤እየከፈልን ማየት ይኖርብናል"ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ#98 Splitting the bill (Med)