“ ወላጆች ህጻናት ልጆቻቸውን በማስከተብ ከኮቪድ ተያያዥ ችግሮች ሊታደጓቸው ይገባል “ - ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው

.

Dr Berihun Megabiaw Source: B Megabiaw

ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ተቋም ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በሜልበርን የቤተሰብ ሀኪም ፤ ከሰኞ ጀምሮ በመላው አውስትራሊያ እድሜያቸው ከ 5- 11 አመት ላሉት ታዳጊ ህጻናት በመሰጠት ላይ ያለውን ክትባት አስመልክቶ ያለውን ጠቀሜታ ይገልጻሉ ።


አንኳሮች

  • ዴልታ እና ኦሚኮርን ቫይረስ ለምን ህጻናትን ላይ በረቱ
  • ታዳጊ ህጻናትን የማስከተቡ ፋይዳ
  • ሊከሰቱ ስለሚችሉ የጎንዮሽ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቻው

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ ወላጆች ህጻናት ልጆቻቸውን በማስከተብ ከኮቪድ ተያያዥ ችግሮች ሊታደጓቸው ይገባል “ - ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው | SBS Amharic