“ ወላጆች ህጻናት ልጆቻቸውን በማስከተብ ከኮቪድ ተያያዥ ችግሮች ሊታደጓቸው ይገባል “ - ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው13:47Dr Berihun Megabiaw Source: B Megabiawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.21MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ /ር በሪሁን መጋቢያው በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ተቋም ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በሜልበርን የቤተሰብ ሀኪም ፤ ከሰኞ ጀምሮ በመላው አውስትራሊያ እድሜያቸው ከ 5- 11 አመት ላሉት ታዳጊ ህጻናት በመሰጠት ላይ ያለውን ክትባት አስመልክቶ ያለውን ጠቀሜታ ይገልጻሉ ።አንኳሮችዴልታ እና ኦሚኮርን ቫይረስ ለምን ህጻናትን ላይ በረቱታዳጊ ህጻናትን የማስከተቡ ፋይዳሊከሰቱ ስለሚችሉ የጎንዮሽ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቻውShareLatest podcast episodes"አዲሱ አመት የአንድነት ፤ የመተባበር ፤ የሰላም እና ፍቅር እንዲሆንልን እንጸልያለን " - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ" አዲሱ አመት ወደ እግዚአብሄር የምንጠጋብት እና የምንታደስበት እንዲሆን እጸልያለሁ" - ዶ/ር ናትናኤል ገመዳ" አዲሱ አመት የፍቅር ፤ የመቻቻል ፤ የሰላም እና ከድህነት የምንወጣበት ይሁንልን "- ሼህ አብዱራህማን"ዕንቁጣጣሽ ወዳጅነትና ክብር በተመላበት መልኩ ሁሉንም የማሰባሰቢያ ጊዜ ነው፤የእናንተ ስኬት የአውስትራሊያ ስኬት ነው፤መልካም አዲስ ዓመት!" የተቃዋሚ ቡድን መሪ ሱዛን ሊይ