“ከኢትዮጵያ ውጭ አገር ሔደን ለምደናል፤ ከውጭ አገር ተመልሰን ኢትዮጵያን ለመልመድ የሚያስቸግር ነገር የለም።” - ዶ/ር ቡሻ ታኣ

Dr Busha Taa Source: Courtesy of BT
ዶ/ር ቡሻ ታኣ ከካናዳ ዩኒቨርሲቲ ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለማስተማር ለምን ጠቅልለው ወደ አገር ቤት ለመግባት እንደወሰኑ፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጥራት ደረጃንና ወቅታዊ ጉዳዩችን አካትተው ይናገራሉ።
Share




