“የኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ዘገምተኛ ሳይሆን ስር ነቀል ለውጥ ነው የሚገባው ብዬ አምናለሁ” ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን

Dr Daniel Kassahun

Dr Daniel Kassahun. Source: D.Kassahun

ዳንኤል ካሣሁን - በኦስቲን ኮሙዩኒቲ ኮሌጅ ጂ አይ ኤስ ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ አሳሳቢነቱ ጎልቶ እየተነሳ ያለውን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ተቋማት የትምህርት ጥራት ደረጃ የማሽቆልቆል አስባቦችንና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የትምህርት ጥራት ደረጃ ማሽቆልቆል ዋነኛ ምክንያቶች
  • የትምህርት ጥራት ደረጃ ማሽቆልቆል ያስከተላቸው መዘዞች
  • ምክረ ሃሳቦች
     

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service