“የኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ዘገምተኛ ሳይሆን ስር ነቀል ለውጥ ነው የሚገባው ብዬ አምናለሁ” ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን15:14Dr Daniel Kassahun. Source: D.Kassahunኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.7MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዳንኤል ካሣሁን - በኦስቲን ኮሙዩኒቲ ኮሌጅ ጂ አይ ኤስ ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ አሳሳቢነቱ ጎልቶ እየተነሳ ያለውን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ተቋማት የትምህርት ጥራት ደረጃ የማሽቆልቆል አስባቦችንና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የትምህርት ጥራት ደረጃ ማሽቆልቆል ዋነኛ ምክንያቶችየትምህርት ጥራት ደረጃ ማሽቆልቆል ያስከተላቸው መዘዞችምክረ ሃሳቦች ShareLatest podcast episodesአውስትራሊያን አክሎ 42 ሀገራት በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ሂደት ባለበት መቆሙና የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ለተመድ አስታወቁ"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም