“የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት ኢትዮጵያ ቢያንስ 10 ሳተላይቶች ያስፈልጓታል።” - ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን

Interview with Dr Daniel Kassahun

Dr Daniel Kassahun Source: Courtesy of PD and DK

ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን - በኦስተን ኮሌጅ የጂኦ ስፔስ ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ ኢትዮጵያ በቅርቡ ወደ ሕዋ ያመጠቀችውን ETRSS 1 የመጀመሪያ ሳተላይቷን በተመለከተና በፖሊሲ ቀረጻ ረገድ ቢካተቱ የሚሏቸውን ምክረ ሃሳቦቻቸውን ያጋራሉ። ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን፤ የPhD ዲግሪያቸውን ያገኙት በ Remote Sensing እና GIS ነው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት ኢትዮጵያ ቢያንስ 10 ሳተላይቶች ያስፈልጓታል።” - ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን | SBS Amharic