“የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት ኢትዮጵያ ቢያንስ 10 ሳተላይቶች ያስፈልጓታል።” - ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን

Interview with Dr Daniel Kassahun

Dr Daniel Kassahun Source: Courtesy of PD and DK

ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን - በኦስተን ኮሌጅ የጂኦ ስፔስ ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ ኢትዮጵያ በቅርቡ ወደ ሕዋ ያመጠቀችውን ETRSS 1 የመጀመሪያ ሳተላይቷን በተመለከተና በፖሊሲ ቀረጻ ረገድ ቢካተቱ የሚሏቸውን ምክረ ሃሳቦቻቸውን ያጋራሉ። ዶ/ር ዳንኤል ካሣሁን፤ የPhD ዲግሪያቸውን ያገኙት በ Remote Sensing እና GIS ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now