ዶ/ር ደረሰ አየናቸው - የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት ዲን፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ተከስቶ ስላለውና በእጅጉ ፈጣንና ብርቱ ማሻሻያ የሚያሻውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የትምህርት ጥራት ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የመማሪያና ማስተማሪያ ቋንቋ ክህሎት ችግር በከፍተኛ ተቋማት
- የግል ኮሌጆች የትምህርት ጥራት አሉታዊ ተፅዕኖዎች
- ተማሪዎችን በማይፈልጉት የትምህርት ዘርፍ መመደብ የሚያስከትሏቸው መዘዞች
Share






