“በየዩኒቨርሲቲው ብዙ PhD የያዙ ይታያሉ፤ ከጥቂቶች በስተቀር የምርምር ሥራቸው የትም ቦታ አይታይም” ዶ/ር ደረሰ አየናቸው

Dr Deresse Ayenachew.

Dr Deresse Ayenachew. Source: D.Ayenachew

ዶ/ር ደረሰ አየናቸው - የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት ዲን፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ተከስቶ ስላለውና በእጅጉ ፈጣንና ብርቱ ማሻሻያ የሚያሻውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የትምህርት ጥራት ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  •  የመማሪያና ማስተማሪያ ቋንቋ ክህሎት ችግር በከፍተኛ ተቋማት
  • የግል ኮሌጆች የትምህርት ጥራት አሉታዊ ተፅዕኖዎች
  • ተማሪዎችን በማይፈልጉት የትምህርት ዘርፍ መመደብ የሚያስከትሏቸው መዘዞች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now