“በየዩኒቨርሲቲው ብዙ PhD የያዙ ይታያሉ፤ ከጥቂቶች በስተቀር የምርምር ሥራቸው የትም ቦታ አይታይም” ዶ/ር ደረሰ አየናቸው08:24Dr Deresse Ayenachew. Source: D.Ayenachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.49MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደረሰ አየናቸው - የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት ዲን፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ተከስቶ ስላለውና በእጅጉ ፈጣንና ብርቱ ማሻሻያ የሚያሻውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የትምህርት ጥራት ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የመማሪያና ማስተማሪያ ቋንቋ ክህሎት ችግር በከፍተኛ ተቋማትየግል ኮሌጆች የትምህርት ጥራት አሉታዊ ተፅዕኖዎችተማሪዎችን በማይፈልጉት የትምህርት ዘርፍ መመደብ የሚያስከትሏቸው መዘዞችShareLatest podcast episodesበአውስትራሊያ ለሴቶች ነጻ የህግ አገልግሎት ተቋማት አማራጮች እንዳሉ ይረዱበመካከለኛው ምስራቅ ያለው ቀውስ በጦርነት አይፈታም ፤ መፍትሄው የሰላም ውይይት ነው - አንቶኒዮ ጉተሬዝአገርኛ ሪፓርት - በኢትዮጵያ ለሚኖሩ ስደተኞች መሰርታዊ አቅርቦት ከግማሽ ቢሊዮን በላይ ገንዘብ ያስፈልጋል ተባለበሺህ የሚቆጠሩ አራናውያን አሜሪካ በሆርሙዝ የጣለችውን ገደብ በቃወም ለሰልፍ ወጡ